Translation is not possible.

እስራኤል በጘ-ዝ'ዛ ከተማ ላይ በፈጸመችው የአየር ድብደባ፦

√ 47 መስጂዶች፣

√ 7 ቤተ ክርስቲያኖች፣

√ 220 ሺህ መኖሪያ ቤቶችን የያዙ 32 ሺህ ህንጻች፣

√ 203 ትምህርት ቤቶች፣

√ 80 የመንግስት መስሪያ ቤት ህንጻች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል።

በተጨማሪም፦

√ ከ8 ሺህ በላይ ንጹሐን (ከ3342 በላይ ህፃናትና ከ2 ሺህ በላይ ሴቶች) ተገድለዋል፣

√ ከ20 ሺህ በላይ የሚሆኑት ቆስለዋል፣

ከ15 በላይ የሚሆኑት ተፈናቅለዋል።

አላሁ-ል-ሙስተዓን! አላህ በቃችሁ ይበላቸው። ወራሪ'ዋንም ከነ አጋሮቿ ቀኗን ያቅርብልን።

https://ummalife.com/BilalunaEdris1

اللهم بردا وسلاما على إخواننا في غزة

اللهم نجهم وفرج كربهم واحفظهم بما تحفظ به عبادك الصالحين

اللهم انصرهم وأيدهم بمدد من عندك

اللهم تولهم وثبت أقدامهم وسدد رميهم

اللهم شافي جرحاهم

اللهم امددهم بجندٍ من عندك

اللهم عليك باعدائهم

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group