Translation is not possible.
እስራኤል በጘ-ዝ'ዛ ከተማ ላይ በፈጸመችው የአየር ድብደባ፦
√ 47 መስጂዶች፣
√  7 ቤተ ክርስቲያኖች፣
√ 220 ሺህ መኖሪያ ቤቶችን የያዙ 32 ሺህ ህንጻች፣
√ 203 ትምህርት ቤቶች፣
√  80 የመንግስት መስሪያ ቤት ህንጻች ሙሉ በሙሉ ወድመዋል።
በተጨማሪም፦
√ ከ8 ሺህ በላይ ንጹሐን (ከ3342 በላይ ህፃናትና ከ2 ሺህ በላይ ሴቶች) ተገድለዋል፣
√ ከ20 ሺህ በላይ የሚሆኑት ቆስለዋል፣
ከ15 በላይ የሚሆኑት ተፈናቅለዋል።
አላሁ-ል-ሙስተዓን! አላህ በቃችሁ ይበላቸው። ወራሪ'ዋንም ከነ አጋሮቿ ቀኗን ያቅርብልን።
https://ummalife.com/Mamekamil
Mohammed Kamil | UmmaLife

Mohammed Kamil | UmmaLife

Mohammed Kamil: Mohammed Kamil. Nikname: @Mamekamil | One Ummah — One Network - was created as a response to the Internet technology needs of Muslims and all adherents of traditional value
Send as a message
Share on my page
Share in the group