Translation is not possible.
عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رضي الله عنه، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏:
[ أَدِّ الأَمَانَةَ إِلَى مَنِ ائْتَمَنَكَ وَلاَ تَخُنْ مَنْ خَانَكَ]
رواه الترمذي
ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–
[ አደራን ለሰጠህ ሰው መልስ ፣ የከዳህን ሰው አትክዳ።]
ቲርሚዚ ዘግበውታል።
Send as a message
Share on my page
Share in the group