7 ай Тәрҗемәсе
Татарчага аудару мөмкин түгел.

عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ رضي الله عنه، قَالَ قَالَ رَسُولُ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم ‏:

[ أَدِّ الأَمَانَةَ إِلَى مَنِ ائْتَمَنَكَ وَلاَ تَخُنْ مَنْ خَانَكَ]

رواه الترمذي

ከአቢ-ሁረይረህ(አላህ ስራቸውን ይውደድላቸውና) እንደተላለፈው የአላህ መልእክተኛ(ሶለላሁ ዐለይሂ ወሰለም) እንዲህ አሉ:–

[ አደራን ለሰጠህ ሰው መልስ ፣ የከዳህን ሰው አትክዳ።]

ቲርሚዚ ዘግበውታል።

Send as a message
Share on my page
Share in the group