Translation is not possible.

አቡ ዑበይዳ ለዐረብ ነገስታቶች መልክት አስተላልፏል።

“እኛ ተንቀሳቅሳቹህ ፣ ወታደር አዝምታቹህ ፣ ታንኮቻቹሁን አሰማርታቱህ ለአቅሷ ፣ በጋዛ ለለሚጨፈጨፉ ህፃኖቻችን እና ለጋዛ ሙስሊሞች ድረሱላቸው አንላቹሁም ፣ ለአቅሷችን ለክብራችን ለዲናችን ለመሬታችን መታገል በኛ ጫንቃ ላይ ተጥሏል። ግን እኛ ፈፅሞ አልገባን ያለው ነገር እንዴት ለጋዛዎች ሰብዐዊ እርዳታ እንኳ ማቅረብ አቃታቹህ ?….?”

6 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group