Translation is not possible.

ከ'ህትነትሽ አትጉደይ ልቤን በክንድሽ ላኑራት፣

ከሕፀፅ ስሕተቴ መንገድ በምክርሽ በትር አቅኚያት።

እያፈርኩ እንዳልቀረብኩሽ ስወድቅ እንዳልከበድኩሽ፣

የፍቅርሽ ወንዙ አይድረቅ

መንገድ የሳትኹ ቀን ላይ 'ደህና ነኝ' ምልሽ ቢርቅሽ ።

@Re_ya_zan

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group