Tarjima qilib boʻlmadi.

በጋዛ እና ፍልስጤም እየሆነ ባለው ነገር አትደነቁ❗️

ሰርቢያዎች በቦስኒያ ሙስሊሞች ላይ ያደረጉትን የዘር ማጥፋት  ጦርነት አስታውሱ በጦርነቱም  300 ሺህ ሙስሊሞች ሰማዕት መሆናቸው ተጠቅሷል።

  60,000 ሴቶች እና ህጻናት ተደፍረዋል.

አንድ ሚሊዮን ተኩል ተፈናቅለዋል።

  እናስታውሰዋለን?

ወይስ ረሳነው??

የሲ ኤን ኤን መልህቅ ስለ ቦስኒያ ጭፍጨፋ ትዝታ ተናግሮ እንዲህ ሲል ይጠይቃል፡- (ክሪስቲና አማንፑርን ) ታዋቂዋ ጋዜጠኛ ነች፡-

ታሪክ ራሱን ይደግማል?

- ክሪስቲና ስለ ቦስኒያ ሲ ኤን ኤን ላይ ይህን አስፍራ ነበር።

- የመካከለኛው ዘመን ጦርነት፣ የሙስሊሞች ግድያ፣ ከበባ እና ረሃብ ነበር። አውሮፓም ጣልቃ ለመግባት ፈቃደኛ አልሆነችም እንዲህ አለች፡-

ይህ የእርስ በርስ ጦርነት ነው። ነገር ግን ይህ ተረት ነበር..!

እልቂቱ ለ 4 ዓመታት ያህል የዘለቀ ሲሆን በዚህ ጊዜ ሰርቦች ከ 800 በላይ መስጊዶችን አወደሙ ።

የሳራዬቮ ታሪካዊ ቤተ መጻሕፍትንም አቃጠሉ።

የተባበሩት መንግስታት ጣልቃ በመግባት ወደ እስላማዊ ከተማዎቹ መግቢያ በሮች ላይ ጠባቂዎችን አስቀምጧል።

እንደ ጎራጋ፣ ስሬብሬኒካ እና ዚፓ ያሉ ማለት ነው።

ነገር ግን ዙሪያዋ ተከቦ እና በእሳት ታጥሮ ነበር የነሱ ጥበቃ ምንም ጥቅም አልነበረውም።

ሰርቦች በሺዎች የሚቆጠሩ ሙስሊሞችን በማጎሪያ ካምፖች አስገብተው በረሃብ አፅም እስኪሆኑ ደረስ  አሰቃዩአቸው።

አንድ የሰርቢያ አዛዥ፡ ለምን እንዲህ ታደርጋለህ ሲባል?

እርሱም፡- አሳማ አይበሉማ አለ።

  ዘ ጋርዲያን የቦስኒያን የጅምላ ጭፍጨፋን ቀናቶች አሳትሟል፣ በገጹ ላይ ያለው ካርታ ሙሉ በሙሉ፣ ሙስሊም ሴቶች የሚደፈሩበትን ካምፖች ያሳያል።

17 ግዙፍ ካምፖች ነበሩ አንዳንዶቹ ሰርቢያ ውስጥም  ይገኛሉ።

- ሰርቦች ህፃናት ልጆቹን ደፈሩ ... የ 4 አመት ሴት ልጅ ከእግሮቿ መሀል ደም ይፈስ ነበር ።

ዘ ጋርዲያን “በሚል ርዕስ አንድ ዘገባ አሳትሟል።

ሙስሊም ስለሆነች የተበደለችው ህፃን  ልጅ በሚል ..

ጨፍጫፊው ምላዲች የዚፓን የሙስሊሞች መሪን ለስብሰባ ጠርቶ. ሲጋራ አቀረበለትና አጠገቡ አድርጎ ትንሽ ሳቀበት፣ ከዚያም ወረወረው እና አረደው።

በሲባና በቤተሰቧም ላይ የተለያዩ ክፉ ነገራቶችን  አደረጉ።

ነገር ግን በጣም ታዋቂው ወንጀል የስሬብሬኒካ ከበባ ነበር።

(ከሸይኽ አብድል ገንይ) ገፅ ተወስዶ የተተረጎመ

Xabar sifatida yuborish
Sahifamda baham ko'rish
Guruhda ulashish