Translation is not possible.

ሁሉንም የኮሚኒኬሽን መንገዶች ሁሉ ዘጉ፤ በዓለም አቀፍ ህግ መጠቀም የተከለከለውን የፎስፎረስ ቦንብ በንፁሃን ህፃናት፣ እናቶችና አዛውንት ላይ ሲያዘንቡ አደሩ።

ይህ ሁሉ የሚሆነው “ስልጡን” ነኝ በሚለው ዓለም ገደብ የለሽ ድጋፍ እንደሆነ ስታይ የሚከተለውን የልእለ-ኃያሉን ቃል ታስታውሳለህ፦

“በእውነቱ የእነዚያ ከበፊታችሁ ያለፉት (ምእምናን መከራ) ብጤ ሳይመጣችሁ ገነትን ልትገቡ ታስባላችሁን? መልክተኛውና እነዚያ ከርሱ ጋር ያመኑት «የአላህ እርዳታ መቼ ነው?» እስከሚሉ ድረስ መከራና ጉዳት ነካቻቸው፤ ተርበደበዱም፡፡ ንቁ! የአላህ እርዳታ በእርግጥ ቅርብ ነው (ተባሉም)፡፡” (አል-በቀራህ:214)

image
image
image
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group