Translation is not possible.

ከፍ ያለው አላህ እንዲህ ይላል: “መልእክተኛው ያመጣላቹን ነገር ያዙት የከለከላቹህንም ነገር ከሱ ተዉት”. (ሱረቱ አል-ሀሽር 59:7)

የአላህ መለዕክተኛ ነቢዩ ሰለላሁ ዐለይሂ ወሰለም እንዲህ ብለዋል: “የኛ ትዛዝ የሌለበትን ስራ የሰራ ሰው ስራው ተመላሽ ነው (ተቀባይነት የለዉም) ”.

(ሙስሊም ዘግበዉታል),

Send as a message
Share on my page
Share in the group