Translation is not possible.
🗣ታላቅ የፈታዋ ፕሮግራም በኢማሙ አህመድ መስጂድ 🕌❗️❗️❗️
በሸይኽ ኤልያስ አህመድ
   እሁድ በ18/2/2016
     ከ4:00 ሰዐት ጀምሮ - ዙሁር ሰላት ድረስ
አድራሻ
አለም ባንክ (አል-ጋዚ አደባባይ ጎን)
✍ ጥያቄዎቻችሁን ይዛችሁ እሁድ እንገናኝ፡፡
🧕ለሴት እህቶቻችንም በቂ ባታ አለ::
🚙 ከበቂና ምቹ የመኪና ማቆሚያ ጋር
🔊የፓሮግራሙ አዘጋጅ፡-የኢማሙ አህመድ መስጂድ እና መድረሳ ወጣት ማህበር
Send as a message
Share on my page
Share in the group