Translation is not possible.

በዛሬው ዕለት የምዕራቡን ዓለም ያንጫጩት የፕሬዚዳንት ኤርዶጋን ሁለት አባባሎች

--------

1 . የመጀመሪያው አባባል

"ሐማስ አሸባሪ ድርጅት አይደለም። ሐማስ የፍልስጥኤም ግዛትና ሕዝብን ከጥቃት ለመጠበቅ የሚዋጋ ታጋይ ድርጅት ነው"

------

2. ሁለተኛው አባባል

"እስራኤል ከምዕራባዊያን ብዙ ገንዘብ እና ድጋፍ እያገኘች ነው። ከእኛ ግን ስሙኒ አታገኝም! እደግማለሁ! ምንም አታገኝም!"

-----

(ኤርዶጋን የመጀመሪያውን አባባል ሲናገር በቤቱ የነበሩት የፓርላማ አባላት በሙሉ ከመቀመጫቸው ተነስተው ነው ያጨበጨቡለት። በንግግሩ የተደናገጠው የምዕራቡ ዓለም በዚህ ምሽት ፕሬዚዳንት ኤርዶጋንን በማውገዝ ላይ ተጠምዷል)።

Send as a message
Share on my page
Share in the group