Translation is not possible.

አሁን የሙስሊሞቹ አቋም ተጠናክሯል👍🧲✅

✅ዛሬ ጠዋት ናሃል ኦዝ በተተኮሰው ሚሳኤል የተገደሉ ሁለት የወራሪዋ ተዋጊዎች ራዝ ፔሬዝ እና ዚቭ ዳዱ።

✅የቀሳም ጦረኞች የእስራኤል ጦር ሰፈርን አተራምሰው ከወጡ በኋላ የወራሪዋ ወታደሮች የቀሳም ብርጌዶች መስለዋቸው እርስ በርስ በመታኮስ ጓደኞቻቸውን መግደላቸውን የእብራይስጥ ሚዲያ ሀርትስ ዘግቧል።

ተመልከቱ ልባቸው ውስጥ ያለውን ሽብርና ፍርሀት

✅"እኛም ደህና ነን ተቃውሞውም ጥሩ እየሄደ ነው ከወራሪዋ የእግረኛ ጦር ጋር ፊት ለፊት ልባችሁ ደስ ለሚሰኝበት ዘመቻ ተዘጋጅተናል"

የሀማስ ምክትል ኃላፊ ሸይኽ ሳሊህ አል አሩሪ

⭕️በምትበረው ወፍ መደናበራቸው⭕️

✅የዕብራይስጥ ሚዲያ እንደዘገበው

  ከዮርዳኖስ አቅጣጫ ወደ ወራሪዋ ከተማ በመብረር ላይ የነበረችው እርግብ ሮኬት ናት በሚል የአየር መቃወሚያ ሚሳኤል በስህተት መተኮሳቸውን የእስራኤል ጦር ቃል አቀባይ አስታውቋል።

እርግቧ እንዲህ ካስደነገጠቻቸው የቀሳም ሚሳኤሎች ምን ያህል እንዳሸበራቸው መገመት አይከብድም።

Send as a message
Share on my page
Share in the group