Translation is not possible.

የተባበሩት መንግስታት ዋና ፀሐፊ:አንቶኒዮ ጉቴሬዝ:-

"ሃማስ በእስራኤል ላይ ያደረሰው ጥቃት ያለምክንያት አይደለም ፍልስጤማውያን ለ56 አመታት የታፈነ ወረራራ ገጥሟቸው ነው።" ሲሉ ገልፀውታል። የእስራኤል መንግስት በበኩሉ ፈጥኖ ባወጣው መግለጫ ጉተሬዝ ስልጣናቸውን በአስቸኳይ ይልቀቁ ፀብ-አጫሪ ንግግር ነው የተናገሩት ሲል ከሷል።

#palestine

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group