Translation is not possible.

#umma life

መበደል ያጠነክራል በዳይ ከመሆን ተበዳይ መሆን የተሻለ ነው።እንደ ሚታወቀው ፌስቡክ የሚባለው ማህበራዊ ሚዲያ ሆን ብሎ ሙስሊሞችን ይጨቁናል ሙስሊሞችን ብቻም ሳይሆን ደከም ያሉ ሀገራት የሆና አስቸጋሪ ጉዳይ በገጠማቸው ጊዜ ፊቱን ወደ ሀያል ነን የሚሉት ሀገራት ወሬ ብቻ ያሰራጫል አሁን እንደ ምናየው ፍልስጤምን ደግፎ የፍልስጤምን ባንዲራ እንኳ ፖስት ሲደረግ እየተከታተለ እያጠፋ ነው ስለዚህ ይህ ነገር በደል ነው ጭቆና ነው ሙስሊም ጠልነት ነው።ስለዚህ ፌስቡክ ሁሉን አካታችና ኢፍትሐዊ አይደለም ።ከአሁን በኋላ ሁሉም የፌስቡክ ተጠቃሚ ወደ "umma life" መንደር ቢሰባሰብ እንዴት ያማረ ይሆን ነበር ደግሞ የጊዜ ጉዳይ ካልሆና በቀር ሁላችንም ወደዚህ መሰባሰባችን አይቀርም እንሻላህ

Send as a message
Share on my page
Share in the group