Translation is not possible.

ደጃል መዲና አይገባም!

ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦

﴿لَا يَدْخُلُ الْمَدِينَةَ رُعْبُ الْمَسِيحِ الدَّجَّالِ، لَهَا يَوْمَئِذٍ سَبْعَةُ أَبْوَابٍ، عَلَى كُلِّ بَابٍ مَلَكَانِ﴾

✍“ደጃል መዲና አይገባም። ያኔ መዲና ሰባ መግቢያ በሮች ይኖራታል። በእያንዳንዱ በሮች ሁለት ሁለት መላዓክት ይኖራሉ።”

📚 ቡኻሪ ዘግበውታል: 1879

ጆይን፦ https://t.me/BuhariMuslimAmharic

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group