Translation is not possible.

ትንቢቱ እየተፈጸመ ነው!

ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 69

አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ነፍሴ በእጁ በሆነው እምላለው፥ ገዳይም ለምን እንደሚገድል የማያውቅበት፤ ተገዳይም ለምን እንደሚገደል የማያውቅበት ጊዜ በሰዎች ላይ ይመጣል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ لَيَأْتِيَنَّ عَلَى النَّاسِ زَمَانٌ لاَ يَدْرِي الْقَاتِلُ فِي أَىِّ شَىْءٍ قَتَلَ وَلاَ يَدْرِي الْمَقْتُولُ عَلَى أَىِّ شَىْءٍ قُتِلَ ‏"‏

✍ከወንድም ወሒድ ዑመር

https://t.me/Wahidcom

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group