Translation is not possible.
ትንቢቱ እየተፈጸመ ነው!
ኢማም ሙሥሊም መጽሐፍ 54, ሐዲስ 69
አቢ ሁራይራህ እንደተረከው፦ "ነቢዩም"ﷺ" እንዲህ አሉ፦ *"ነፍሴ በእጁ በሆነው እምላለው፥ ገዳይም ለምን እንደሚገድል የማያውቅበት፤ ተገዳይም ለምን እንደሚገደል የማያውቅበት ጊዜ በሰዎች ላይ ይመጣል"*። عَنْ أَبِي هُرَيْرَةَ، قَالَ قَالَ النَّبِيُّ صلى الله عليه وسلم ‏ "‏ وَالَّذِي نَفْسِي بِيَدِهِ لَيَأْتِيَنَّ عَلَى النَّاسِ زَمَانٌ لاَ يَدْرِي الْقَاتِلُ فِي أَىِّ شَىْءٍ قَتَلَ وَلاَ يَدْرِي الْمَقْتُولُ عَلَى أَىِّ شَىْءٍ قُتِلَ ‏"‏
✍ከወንድም ወሒድ ዑመር
https://t.me/Wahidcom
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group