Translation is not possible.

ከቁረይሾች እይታ ተሰውረው በምሸት ከከተማይቱ ሲወጡ ያየ፤ከአመታት በኃላ በፈረስ ላይ ሆነው በድል ወደ መካ እንደሚመለሱ ለማመን ይከብደው ነበር።

ይህ በምድር ህግ አድርጎ ያስቀመጠው የአሏህ ሱና ነው።ነቢያትና ተከታዮቻቸው ሳይቀር ልባቸው ርዶ "መቼ ነው የአሏህ ድል?" ሲሉ ጠይቀዋል።

ተንቀጥቅጠዋል!

ልባቸው ርዷል!

ህመሙ ልባቸውን አቁስሏል።ነገር ግን የአሏህ ቃልኪዳን ሐቅ ነውና ፍርሐታቸውን ሁሉ ወደ ሰላማዊ ፀጥታ ቀይሮላቸዋል።

وَاللَّهُ غَالِبٌ عَلَىٰ أَمْرِهِ وَلَٰكِنَّ أَكْثَرَ النَّاسِ لَا يَعْلَمُونَ

አላህም በነገሩ ላይ አሸናፊ ነው፤ ግን አብዛኛዎቹ ሰዎች አያውቁም፡፡

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group