Translation is not possible.
አላህ የዋለልህን ፀጋ መጠቀም!
 
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
 
﴿إنَّ اللهَ يُحبُّ أن يَرى أَثَرَ نِعمتِهِ على عبدِهِ﴾
 
“አላህ ለአንድ ባሪያ የዋለለትን ፀጋ በሱ ላይ መመልከትን ይወዳል።”
 
📚 ቲርሚዚ ሶሂህ ብለውታል: 2819
 
ጆይን፦ https://t.me/BuhariMuslimAmharic
image
Send as a message
Share on my page
Share in the group