Translation is not possible.

❥ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-

 أَبِي هُرَيْرَةَ ، قَالَ : سُئِلَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : مَا أَكْثَرُ مَا يُدْخِلُ النَّاسَ الْجَنَّةَ ؟ قَالَ : " تَقْوَى اللَّهِ وَحُسْنُ الْخُلُقِ

ረሱል ﷺ ከሰዎች በብዛት ጀነት ሚገቡት የትኞቹ ናቸው ተብለው ሲጠየቁ፦ 

የሰው ልጅን በብዛት ጀነት የሚያስገባው

☞አላህን መፍራትና

☞ሰናይ ስነ ምግባር ነው፡፡ ብለዋል።

✍አል ቲርሚዚ 2004 📚ኢብኒ ማጃህ 4246📚

Send as a message
Share on my page
Share in the group