Translation is not possible.
❥ነብዩ ﷺ እንዲህ ብለዋል፡-
 أَبِي هُرَيْرَةَ ، قَالَ : سُئِلَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : مَا أَكْثَرُ مَا يُدْخِلُ النَّاسَ الْجَنَّةَ ؟ قَالَ : " تَقْوَى اللَّهِ وَحُسْنُ الْخُلُقِ
ረሱል ﷺ ከሰዎች በብዛት ጀነት ሚገቡት የትኞቹ ናቸው ተብለው ሲጠየቁ፦ 
የሰው ልጅን በብዛት ጀነት የሚያስገባው
☞አላህን መፍራትና
☞ሰናይ ስነ ምግባር ነው፡፡ ብለዋል።
✍አል ቲርሚዚ 2004 📚ኢብኒ ማጃህ 4246📚
Send as a message
Share on my page
Share in the group