Translation is not possible.

የአላህ መልክተኛ በተላኩ ዘመን ፣ ሰዎች በርካታ በደልና ስቃይ ያስተናግዱ ነበር። እሳቸው ከመላካቸው በፊት የነበረው ዘመን ጃሂሊያ [ የመሃይምነት ዘመን] ተብሎ ይታወቃል። ታድያ ከዚህ ጨለማ ህይወት ወደ ብርሃን የተሸጋገሩት በተውሒድ ነበር። ዛሬ እኛ ካለንበት ሁሉ መከራና ስቃይ ወጥረን ክብርን ለመጎናፀፍ እንችል ዘንድ የመጀመሪያው እርምጃችን ወደ ተውሒድና ሱና መመለስ ነው።

አላህ ይምራን

https://t.me/menarr

Telegram: Contact @menarr

Telegram: Contact @menarr

በከተማችን አጋሮና አካባቢዋ ተውሒድና ሱናን ማስፋፋት ቅድሚያ የምንሰጠው ተግባራችን ነው።
Send as a message
Share on my page
Share in the group