የአላህ መልክተኛ በተላኩ ዘመን ፣ ሰዎች በርካታ በደልና ስቃይ ያስተናግዱ ነበር። እሳቸው ከመላካቸው በፊት የነበረው ዘመን ጃሂሊያ [ የመሃይምነት ዘመን] ተብሎ ይታወቃል። ታድያ ከዚህ ጨለማ ህይወት ወደ ብርሃን የተሸጋገሩት በተውሒድ ነበር። ዛሬ እኛ ካለንበት ሁሉ መከራና ስቃይ ወጥረን ክብርን ለመጎናፀፍ እንችል ዘንድ የመጀመሪያው እርምጃችን ወደ ተውሒድና ሱና መመለስ ነው።
አላህ ይምራን
https://t.me/menarr
የአላህ መልክተኛ በተላኩ ዘመን ፣ ሰዎች በርካታ በደልና ስቃይ ያስተናግዱ ነበር። እሳቸው ከመላካቸው በፊት የነበረው ዘመን ጃሂሊያ [ የመሃይምነት ዘመን] ተብሎ ይታወቃል። ታድያ ከዚህ ጨለማ ህይወት ወደ ብርሃን የተሸጋገሩት በተውሒድ ነበር። ዛሬ እኛ ካለንበት ሁሉ መከራና ስቃይ ወጥረን ክብርን ለመጎናፀፍ እንችል ዘንድ የመጀመሪያው እርምጃችን ወደ ተውሒድና ሱና መመለስ ነው።
አላህ ይምራን
https://t.me/menarr