Translation is not possible.

ሴትን ልጅ ወደ ምዕራቡ እርክስና የሚጠሩ ርካሽ ሰዎችን በእስልምና ስም ሲያወሩ ስታይ ምን ያክል ምዕራባዊያን ስራ እንደሰሩብን ያሳብቃል ።

⭕️➢ ሰይጣን በነዚህ ትከሻ ላይ ጉብ ብሎ ስራውን ይሰራል ... ❗️

---------

" يَا أَيُّهَا النَّبِيُّ قُلْ لِأَزْوَاجِكَ وَبَنَاتِكَ وَنِسَاءِ الْمُؤْمِنِينَ يُدْنِينَ عَلَيْهِنَّ مِنْ جَلَابِيبِهِنَّ ذَلِكَ أَدْنَى أَنْ يُعْرَفْنَ فَلَا يُؤْذَيْنَ وَكَانَ اللَّهُ غَفُورًا رَحِيمًا " الأحزاب -٥٩-

----

⭕️➢ እህቶቻችን ተኩላዎቹ በእስልምና ስም በውስጣችን ነው ያሉት ተጠንቀቋቸው .. ❗️

Send as a message
Share on my page
Share in the group