Qumuqta qilghuchi yo'q.

ሸይኽ ሙቅቢል (ረሂመሁላህ) እንዲህ ብለዋል ፦

"ሐቀኛውና ባጢል ያነገበውን ለይተህ እንድታውቅ የሚያስችልህ፦

ጠቃሚ ሸሪዓዊ ዕውቀት ብቻ ነው።

ብዙ ሰዎች ከሸሩዓዊ ዕወቀት ከመራቃቸው እና ችላ ከማለታቸው የተነሳ ሲዘበራረቁ ዐይተናል ።

ድምጹን ከፍ አድረጎ ጯሂ ሁሉ ተከታይ ሆነዋል።

【"ቀምዑ አልሙዓኒድ"(2/550)】

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group