Translation is not possible.
ኢብኑል ቀይም
(رحمه الله)
እንዲህ አለ
👉 ከታናሹም ይሁን
ከሚጠላውም ሰው ይሁን
ከጠላቱም ይሁን
👉 ሀቅ 👈
መጥቶለት ለዚህ ሀቅ ከመጎተት የተኩራራ የሆነ ሰው
ኩራቱ የላቀ በሆነው الله ላይ ነው የሚሆነው
ምክንያቱም الله ራሱ ሀቅ ነውና
فإن الله هو الحق
@tewihd
Send as a message
Share on my page
Share in the group