Translation is not possible.
[21/10, 12:37 am] فتي بنت محمد: ๏ የረሱል (ﷺ) ቅርብ ጓደኛ ነበር።
 
๏ ከወንዶች መጀመሪያ በረሱል (ﷺ) ያመነና የተቀበለው ነው።
 
๏ ለእስልምና ሲል ንብረቱን በሙሉ አውጥቷል።
 
๏ በጀነት ከተበሰሩት 10 ሰሃቦች ውስጥ አንዱ ነው።
 
๏ ልክ ረሱል (ﷺ) በሞቱ እለት ኺላፋውን የተረከበውና የመጀመሪያው ኸሊፋ ነው።
 
๏ የተለያዩ ጦርነቶች አድርጓል ሻምና ዒራቅን ከፍቷል የዐረብ ግዛትን ባጠቃላይ ኢስላማዊ መንግስት ያደረጋትም እርሱ ነበር።
 
๏ ኺላፋው ላይ 2 አመት ከቆየ በኋላ ረሱል (ﷺ) በሞቱበት እድሜ ከዚህ ዓለም ወጣ …
 
⇨ትክክለኛ ስሙ
 
አብደላህ ኢብኑ አቢ ቁሃፋህ ይባላል።
 
ነገር ግን አቡበክር አሲዲቅ ተብሎ ይታወቃል ምክኒያቱ ደግሞ የተለያዩ ንግግሮች አሉ
 
ከነዛ ውስጥ…
 
① ከእስልምና ህይወቱ በፊት በጣም እውነተኛ እና ታማኝ በመሆኑ ነበር አንድ ነገር ከተናገረ ቁረይሾች ምንም ሳይከራከሩት ያምኑት ነበር ለዛም ነው አሲዲቅ ብለው የሰየሙት።
 
② ሌላኛው ንግግር ደግሞ ረሱል (ﷺ) ወደ ኢስራእና ሚዕራጅ ሄደው ከተመለሱ በኋላ ሁሉም ውሸታም ሲሏቸው እሱ ብቻ ስላመናቸው አሲዲቅ ተባለ‥
 
 
๏ እናቱ ኡሙል ኸይር ሰልማህ ቢንት ሰኽር ትባላለች።
[21/10, 5:06 pm] فتي بنت محمد: አቡበክር አሲዲቅ
Send as a message
Share on my page
Share in the group