UMMA TOKEN INVESTOR

aum reyan shared a
Translation is not possible.

ያለንበትን እንመርምር ...

ልብን ካልተሳሳቡት አደጋው ከባድ ነው። ትናንት ምን ያህል አውቆ ምን ያህሉን ለመተግበር ቁርጠኛ ነበር ? ....

ዛሬስ ...የአላህን ንግግርና የመልእክተኛውን ተግሣፅ በሰማን ግዜ የቀልባችን  መልስ ምን ይመስላል ?! በዱንያ ጥምብዝ ብላ ከመስከሯ የተነሳ ሰምታ እንዳልሠማች የምትሆንን ነፍስ እንደተሸከምን ነን?

ወደ ተቅና የሚጣሩ  ድምፆች በደረሱን ግዜ ነፍሣችን  እንዴት እየሆነች  ነው ?! ቀልብ እንደደረቀ ነው ? ወይስ ...

ቀልብ በመልካም ስራዎችና ንግግሮች ፣ ቁርአንን በማንበብ ፣ ቀብርን በመጎብኘት ፣ የቀደምቶችንና የመልካሞችን ታሪክ በማንበብ እንደሚስተካከል ዑለማእ ያወሣሉ ...

አለህ ይመልሰን !

https://t.me/Muhammedsirage

Telegram: Contact @Muhammedsirage

Telegram: Contact @Muhammedsirage

السلفية
Send as a message
Share on my page
Share in the group
aum reyan shared a
Translation is not possible.

ያለንበትን እንመርምር ...

ልብን ካልተሳሳቡት አደጋው ከባድ ነው። ትናንት ምን ያህል አውቆ ምን ያህሉን ለመተግበር ቁርጠኛ ነበር ? ....

ዛሬስ ...የአላህን ንግግርና የመልእክተኛውን ተግሣፅ በሰማን ግዜ የቀልባችን  መልስ ምን ይመስላል ?! በዱንያ ጥምብዝ ብላ ከመስከሯ የተነሳ ሰምታ እንዳልሠማች የምትሆንን ነፍስ እንደተሸከምን ነን?

ወደ ተቅና የሚጣሩ  ድምፆች በደረሱን ግዜ ነፍሣችን  እንዴት እየሆነች  ነው ?! ቀልብ እንደደረቀ ነው ? ወይስ ...

ቀልብ በመልካም ስራዎችና ንግግሮች ፣ ቁርአንን በማንበብ ፣ ቀብርን በመጎብኘት ፣ የቀደምቶችንና የመልካሞችን ታሪክ በማንበብ እንደሚስተካከል ዑለማእ ያወሣሉ ...

አለህ ይመልሰን !

https://t.me/Muhammedsirage

Telegram: Contact @Muhammedsirage

Telegram: Contact @Muhammedsirage

السلفية
Send as a message
Share on my page
Share in the group
aum reyan shared a
Translation is not possible.

ከአመት አድ ጊዜ በቻ የሚገኝ የኡለሞቻችን ፈገግታ

#አላህ_ይጠብቃቸው!

የማግባት አቅሙ ኖሮት የማያገባ ሰው በዶክተሯች ሊመረመር ይገባል አሉ!

5 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
Translation is not possible.

ይህ የአልጀዚራህ ጋዜጠኛ ከደቂቃዎች በፊት ከጋዛ የቀጥታ ስርጭት እያስተላለፈ ሳለ፤ ከቆይታዎች በኋላ ሚስቱ፣ ትልቁ ልጁ፣ ትንሹ ልጁና ሴት ልጁ እስራኤል ባዘነበችው የቦምብ ጥቃት መገደ'ላቸውን ሰማ።

አላህ የዚህችን አረ'መኔ መጨረሻዋ ያድርገው።

የስንቱን ቤተሰብ ጨረሰች፣ የተወለዱ ህፃናት ሳይቀሩ ቀጠፈች፣ ህልማቸውን አቀጨጨች፣ ህፃናት ያለ ወላጅ፥ ወላጆች ያለ ጧሪ ቀባሪ እንዲቀሩ አደረገች። አላህ ውርደቷን አፋጥኖ መጥፎ ፍጻሜዋን ያሳየን።

https://ummalife.com/post/184455

6 views
Send as a message
Share on my page
Share in the group
aum reyan shared a
Translation is not possible.

👉ዓለም ላይ አምባገነኖች እና በዳዩች ከፍ ብለው እናይ ይሆናል። በኛ እይታ ስንገመግምም በርግጥ ከፍ ያሉ ይመስላሉ። አላህ በዳዩችን ከፍ ሲያደርጋቸው ወዷቸው አይደለም። ከዚያ ከፍታ ላይ ሊጥላቸው ብሎ እንጂ። ከትልቅ ከፍታ የወደቀ ምኑ ይተርፋል!።

አትጠራጠሩ.. .ጥሩ ፍፃሜ የአማኞች ነው።

وَلَا تَهِنُوا وَلَا تَحْزَنُوا وَأَنتُمُ الْأَعْلَوْنَ إِن كُنتُم مُّؤْمِنِينَ

አትስነፉ፤ አትዘኑም፡፡ አማኞች እስከሆናችሁ ድረስ እናንተ የበላዮች ናችሁና።” [ኣሉ ዒምራን: 139]

🌟ለምንወዳቸው ሰዎች እነርሱ ሳያውቁ በሩቅ ዱዓ ከማድረግ በላይ ምን ከባድ ዉለታ ልንዉላቸው እንችላለን ?

ምንም ወላሂ።

አላህ ሆይ

በፍልስጤም ጋዛ ረዳት ላጡት ባሮችህ ከለላ ሁናቸው

የታላቁ አርሽ ጌታ ሆይ

ሀይልም፣ አቅምም፣ ብልሀትም ካንተ ውጪ ለማንም የለውም:: በጉልበታቸው ተምክተው ንፁሃንን እየጨፈጨፉ ለሚገኙት በዳዮች ኃይልህን አሳያቸው፣

Send as a message
Share on my page
Share in the group