umma1698 Profile Picture
UMMA TOKEN INVESTOR

umma1698 shared a
Татарчага аудару мөмкин түгел.
30 атна Тәрҗемәсе

~ ለምትናገረው መልካም ንግግር ብዙም ቦታ ላትሰጠው ትችላለህ። ግን ከአንደበትህ የሚፈልቀው የሆነ መልካም ቃል በሌሎች ህይወት ውስጥ ተስፋን ሊዘራ፤ ደግነትን ሊያለመልም እንደሚችል አትርሳ። በመልካም ቃል ላይ አትስነፍ።

~ለዚህ የጌታህ ጥሪ መስተንግዶህን አሳምር!!

وَقُولُوا۟ لِلنَّاسِ حُسْنًۭا

"ለሰዎች መልካምን ተናገሩ።

📕"[አልበቀራ 83]

t.me/Sadik_Ibnu_Heyru

Send as a message
Share on my page
Share in the group
umma1698 shared a
Татарчага аудару мөмкин түгел.

ሀዲስ

የዕለቱ ሀዲስ

ከስራዎች ሁሉ በላጭ!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
umma1698 shared a
Татарчага аудару мөмкин түгел.

💢ከሪዝቅህ በላይ ሞት ያሳስብህ!!

قال رسول الله ﷺ:

🔘 የአላህ መልእክተኛ ﷺ እንዲህ አሉ።

【لَوْ أنَّ ابن آدم هرب مِن رزقه كما يهرب مِنَ الموت، لَأدركه رزقه كما يُدركه الموت】

✅ የአደም ልጅ ከሞት እንደሚሸሸው ሁሉ ከሪዝቁም ቢሸሽ፤ ሞት ሳይፈልግ እንደሚያገኘው ሁሉ ሪዝቁንም እንደዛው ያገኘው ነበር።

📚 السلسلة الصحيحة (٦٣٥/٢)

قُلْ إِنَّ الْمَوْتَ الَّذِي تَفِرُّونَ مِنْهُ فَإِنَّهُ مُلَاقِيكُمْ

ያ ከእርሱ የምትሸሹት ሞት እርሱ በእርግጥም ያገኛችኋል፡፡

ثُمَّ تُرَدُّونَ إِلَىٰ عَالِمِ الْغَيْبِ وَالشَّهَادَةِ

ከዚያም የሩቁንና ቅርቡን ሁሉ ዐዋቂ ወደ ኾነው ጌታ (አላህ) ዘንድ ትመለሳላችሁ፡፡

فَيُنَبِّئُكُم بِمَا كُنتُمْ تَعْمَلُونَ

ስትሠሩትም የነበራችሁትን ሁሉ በዝርዝር ይነግራችኋል በላቸው፡፡

📚(ሱረቱ አል- ጁሙዓህ - 8)

Send as a message
Share on my page
Share in the group
umma1698 shared a
7 ай Тәрҗемәсе
Татарчага аудару мөмкин түгел.

#ሽማግሌ__ነው

.

በህይወቱ ያሳለፋቸውን ምኞቶቹን ሲያወጋ እንዲህ ይላል:— "አላህ መልካም

ትዳር እንዲሰጠኝ ተመኘሁ። ሆኖልኝ መልካም ሴት አገባሁ።

.

…ነገርግን ትዳር ያለ ልጅ አይሞቅምና አላህ ልጆች እንዲሰጠኝ ተመኘሁ።

ህልሜም እውን ሆነ። ልጆች ተወለዱልኝ።

.

…ነገርግን ብዙም ሳልቆይ የቤቴ ጥበት ሰለቸኝ። ጋርደን ያለው ሰፊ ቤት

እንዲኖረኝ ተመኘሁ። ከብዙ ውጣ ውረድ በኋላ ተሳካልኝ። የተመኘሁትን ቤት

ገነባሁ።

.

…ነገርግን አሁን ደግሞ ልጆቼ ደርሰዋል። ስለዚህ ወግ መዕረጋቸውን ለማየት

ተመኘሁ። ውጥኔ ተሳካና አገቡ።

.

…ነገርግን ሥራ ሰልችቶኛል። የህይወትን ግብግብን መወጣት አልቻልኩም።

ስለዚህ ጡረተኛ በመሆን እረፍት ማግኘት ተመኘሁ። ተሳካልኝ።

.

…ነገርግን አሁን ቀድሞ እንደነበርኩት ብቸኛ ሆኛለሁ። እንደውም ከቀድሞው

የሚከፋው ድሮ ወደ ህይወት እየቀረብኩ፣ ኑሮ እየመሰረትኩ ነበር። አሁንስ?!

ለጉዞ እየተሰናዳው ሞቴን እየጠበኩኝ። ወደፊት ይመጣል ብዬ የምጠብቀው

ምንም ዓለማዊ ነገር የለም።

.

…ነገርግን አሁንም መመኘት አላቆምኩም።…ቁርኣን መሐፈዝ ተመኘሁ። ነገርግን

የማስታወስ ችሎታዬ ተዳክሟል። መጾም ተመኘሁ። ነገርግን ጤናዬ ተቃውሷል።

አልቻልኩም። ለሊት መስገድ ተመኘሁ። ነገርግን እግሬ ሊሸከመኝ

አልተቻለውም።…"

.

#ነቢዩ (ሰዐወ) እንዲህ ብለዋል:— "አምስት ነገሮችን ከአምስት ነገሮች በፊት

ተጠቀምባቸው:

— ወጣትነትህን ከእርጅና በፊት

— ከህመምህ በፊት ጤናህን

— ኃብትህን ከድህነትህ በፊት

— በሥራ ከመጠመድህ በፊት ትርፍ ጊዜህን

—ከመሞትህ በፊት ሕይወትህን"

.

የቀን ፕሮግራምህ ላይ:—

/ በጧት ከሥራ በፊት ሁለት ረከዐ አዱሐ ከሌለ…

/ ምንም ያህል ቢያንስም የምትችለውን ያህል የቁርኣን ዊርድ ከሌለ…

/ ከዒሻእ በኋላ ከፈጅር ሶላት በፊት ዊትር ከሌለ…

/ መልካም ነግግር ከሌለ…

/ የጌታን ቁጣ የሚያበርድ ሶደቃ ከሌለ…

/ ከአላህ በቀር ማንም የማያውቀው ድብቅ ስራ ከሌለ…

.

… ሕይወት ምን ጣዕም አለው!?

.

ኢላሂ ጀነትህን ስጠን ከእሳት ጠብቀን። ያማረ ህይወትና የደጋጎቹን ሞት ለግሰን!

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group
umma1698 shared a
7 ай Тәрҗемәсе
Татарчага аудару мөмкин түгел.

#የባልሽን_ሃቅ_ጠብቂ

~~~~~~~~~~~~

ረሱል ﷺ እንዲህ ብለዋል

"አንዲት ሚስት የአላህን ሃቅ አትወጣም የባሏን ሃቅ እስክትወጣ ድረስ "

#ምንጭ [ሰሂህ አተርጊብ 1943]

image
Send as a message
Share on my page
Share in the group